አትሽሺኝ ውዴ!

“ሀብት አልቦ መናጢ፣ የነጣ የገረጣ፣
እንኳን የሚያበላኝ፣ የሚበላው ያጣ፣
… ነው!!”
ብለሽ አትሽሺኝ፣
አደራሽን ውዴ!!

ችጋር እስኪጠፋ፥ ከላዩ ተቀርፎ
የደሀ አዳሩ – ባይሞላ ችሎ አልፎ
በፍቅር ተቃቅፎ፣ ገላው ተቆላልፎ

ባይበላ ታርሶ፣
… አፍ ላፍ ተጎራርሶ፤
… ምራቅ ተደባብሶ፤
… ምላስ ተላልሶ፤
ነውና!

/ዮሐንስ ሞላ – 1995 ዓ/ም/

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s