ሰርግና ምላሽ By Yohanes Molla on March 17, 2013 • ( 0 ) ‘ቀልቀሎ – ስልቻ፣ ስልቻ – ቀልቀሎ’ ይሉት ነገር ደርሶ፣ ‘ተደጋገፉ’ አሉ፣ ጎን ለጎን ቆሙ፤ — ክብረት ተደርምሶ፤ ኩራት ተሽቀንጥሮ፣… ሰውነት ተንቆ፣… እርም ተበጣጥሶ፤ ለልብ ቅብብል፣ ለሀሳብ ፍጥምጥም፣ – ውል ፊርማ ታድሶ፣ ወኔ ተጠርምሶ፣… ብር – አጥር ፈራርሶ፣… ህግ ተገርስሶ፤ — የእኒ’ያ ባላንጣዎች! ይሁና!! /ዮሐንስ ሞላ/ Share this:TwitterFacebookLike this:Like Loading...‹ ዛምቢያ -ሉሳካፍቺ ›Categories: ግጥም
Leave a Reply