ልጅ እያለን የውጭ ሙዚቃዎችን ስንሰማ እንደተባለው ሳይሆን እንደቀለለን ነበር የምንደግመው። ዝም ብለን ድምፁን ተከትለን ዘፋኙ ያለ የመሰለንን ተቀብለን እናስተጋባለን። ራሳችን አስማምተን በምናወጣው ድምፅ ተደስተን ማጀቢያ ቆርቆሮና ዙሪያችን ያለ ለመደብደብ ብቁ የሆነን እቃ ሁሉ እየደበደብን፥ ያረጁ ጎማዎች ላይ እግራችንን ትይዩ በልቅጠን… Read More ›
Month: October 2013
አይለቀውም!
“ውሻ ወደበላበት ይጮኻል” እንዲሉ፥ ያኔ ሰለሞን ተካልኝ “ይቀጥል” ብሎ በቅሌት መቀጠሉን በይፋ ያሳወቀ ሰሞን፥… ከወሬው ርቀን ጦጣ ላለመሆን ወንድሜ ከኢንተርኔት ላይ አውርዶት እየተቀባበልንና በአግራሞት እየደጋገምን ስንሰማው ከጎረቤትም ብዙ ሰው አብሮን ነበረ። በዚያ ሰሞን ‘ሰለሞን ተካልኝ ንስሀ ገብቶ ተጠመቀ’ የሚለው ወሬ… Read More ›
ሲመስለኝ፥ ወአደራ…
ሲመስለኝ ¯¯¯¯¯¯ ስንወድና ስናከብር የወዳጃችንን ቀዳዳ ደፍነን ነው የምናልፈው። ውዳችን የማይገባ ነገር ሲልና ስለተፈጠረ ግራ መጋባት ለማስረዳት ሲሰንፍ፥…“እንዲህ ማለቱ ነው፤ እንዲያ ማለቱ ነው” ብለን፥ እኛ ነን ስለርሱ የምናስረዳለትና እምነታችንን የምናድነው። ካላሰብነው/ካልጠበቅነው ሲውል ስናይ፥ ዐይናችንን ነው የምንጠራጠረው፤… ክፉ ሲናገር ስንሰማ፥ ስለ… Read More ›
ባይገርምሽ 24
ብልጭ ድርግም አይነት… በጉም መሀል ፀሐይ፥ ወጥቶ እንደሚገባ፤ ካ’ንቺ ጋር ስገናኝ ጊዜ እንደሚሮጠው፥ ታይቶ ሳይጠገብ፥ አንጀት እንዳባባ… ጥድፊያ ነው ፍጥረቱ፥ የጽጌ አበባ፥ እንደማይጨበጥ… ሕልም እንደመሰለ፣ ልብ እንዳሰለለ፥ እንዳነሆለለ… እንደ ስምረታችን፣ እንደጥምረታችን፥ ስክት፣ እምር፣ እጅብ፤ ፍክት፣ ክምር… – እ-ር-ክ-ት ቅዝዝ፣ ፍዝዝ፣… Read More ›